የመንፈስ ቅዱስ የስራ ዘመን ነው።
ባለፈው ሳምንት በነበረን ኮንፈራንስ ላይ እግዚአብሔር “ይህ ዘመን የመንፈስ ቅዱስ የስራ ዘመን” እንደሆነ ተናግሮናል። መንፈሳችንንም በዚህ ዙሪያ ሲያነቃቃው ነበር። እውነት ነው ይህ ዘመን የመንፈስ ቅዱስ ዘመን ነው።...
ሕብረት
እንደ አባቶች ፈለግ እንደ ሐዋሪያት፣ በፊቱ እንደ ተጉት በአንድ ልብ ጸሎት፣ የመንፈስን ሙላት እንደ ተቀበሉት፣ በግልጽ እንደ ናኙት የወንጌሉን ብስራት፣ በኃይል እንደ ሮጡት ለገባቸው እውነት፣ እንዳለቆማቸው ሰይፍና...
መጠበቅና መጠባበቅ
ሰው ተስፋ ያደረግውን ማንኛውንም ነገር የመጠበቅ ዝንባሌ አለው።መጠበቅ በራሱ ክፋት የለውም።በሌላ መልኩ በእጅ ያለውን፣የተያዘውን መጠበቅ ወይንም መንከባከብም ተገቢ ነው። ቀጠሮ የተቆረጠለትን፤ቀንና ሰአት የተወሰነለትን...
ልዩ መንፈስ - ፈጽሞ መከተል!
“ከእኔ ጋር የወጡት ወንድሞቼ ግን የሕዝቡን ልብ አቀለጡት፡ እኔ ግን አምላኬን እግዚአብሔርን ፈጽሜ ተ ከተልሁ።” (ኢያሱ 14፡8) የእግዚአብሔር ሰው ካሌብ ልዩ መንፈስ የነበረው ሰው ነው። ከዚህ በፊት እንዳየነው ይህ...
ተቀብተናል
“በክርስቶስም ከእናንተ ጋር የሚያጸናንና የቀባን እግዚአብሄር ነው....” 2ቆሮ. 1፡21-22“እናንተም ከቅዱሱ ቅባት ተቀብላችሗል ሁሉንም ታውቃላችሁ....ከእርሱ የተቀበላችሁት ቅባት በእናንተ ይኖራል ማንም...
የኤልሳዕ አጥንት! የኤልሳዕ አጥንት!
ከጥቂት አመታት በፊት በሃገራችን በጣም የታወቀ ስመጥሩ አገልጋይ ጌታን እንዴት እንደተቀበለ ሲናገር በስደት ከሃገር ለመውጣት ጅቡቲ እያለሁ ወችማን ኒ (Watchman Nee) የተባለው የእግዚአብሔር ሰው የጻፈውን...